Monday, January 17, 2011

የኪንግ ታሪክ እና የ፪፭ኛ አመት አገልግሎት እዮቤልዮን የሚመለከት ታሪክን የሚዳስስ ጥንቅር::


ዶክተር ማርቲን ሉተር ኪንግ የታሪክን ሂደት የለወጠበት እና “የወገን ፍቅር “ የሚለውን ሃሳቡን ብዙ ሰዎች በከፍተኛ ተነሳሽነት የገነቡበት ነው። የኪንግ ታሪክ እና የ፪፭ኛ አመት አገልግሎት እዮቤልዮን የሚመለከት ታሪክን የሚዳስስ ጥንቅር እንዴት የዶክተር ኪንግ ልደት ወደ ብሄራዊ የአገልግሎት ቀን እንደተሸጋገረ ያሳያል። የሰበአዊ መብት ፋናወጊ የሆኑት ኮንግረስ አባል ጆን ሌዊስ ፤ ሬቭረንድ ዶክተር ጆሴፍ ሎወሪ እና ሩቢ ብሪጅ ተካተውበታል። ይህ ስድስት ደቂቃ የፈጀ ዝግጅት የዶክተር ኪንግን ታሪክ መዘከር ጠቀሜታው ወገንን ማገልገል የበለጠ መነቃቃትን እንዲፈጥር እና ለወገን እና ለህብረተሰብ አገልግሎት አመቱን ሙሉ በማንኛውም ቀን እንድንሰጥ ዝግጁነታችንን በበለጠ ያጠናክራል።